መዋቕራዊ አወዳድባ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከጠቅላይ ቤተ ክህነት እስከ አጥቢያ ካሏት ሰፊ መዋቅራት መካከል አንዱ የሰ/ት/ቤቶች አገልግሎትን የሚመራው እና የሚያስተባብረው መዋቅር ነው፡፡ መዋቅሩም በየጊዜው እየተሻሻለ አሁን አገልግሎት ላይ የሚገኘው በ2006 ዓ.ም በቅዱስ ሲኖዶስ ለሦስተኛ ጊዜ የተሻሻለው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ ዓለም አቀፍ፣ ሀገረ ስብከት አቀፍ፣ ወረዳ ቤተ ክህነት አቀፍ እና አጥቢያ አቀፍ) መመሪያ መሠረት አገልግሎቱን በመምራት ላይ ይገኛል፡፡

መሠረታዊ መረዳእታታት