ሦስተኛ ዙር የ፲፪ኛ ክፍል የምርቃት መርሐ ግብር
በሙከራ ትግበራ ቀድመው ከጀመሩ እና በልዩ ምዘና ከመካከለኛ ክፍል ከጀመሩ አጥቢያዎች መካከል በ2017 ዓ.ም በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የ፲፪ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የተመዘኑ ተማሪዎች ምረቃ
ዕለተ እሑድ መስከረም ፲፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም
በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ
ከቀኑ ፯ ጀምሮ
በሙከራ ትግበራ ቀድመው ከጀመሩ እና በልዩ ምዘና ከመካከለኛ ክፍል ከጀመሩ አጥቢያዎች መካከል በ2017 ዓ.ም በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የ፲፪ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የተመዘኑ ተማሪዎች ምረቃ
ዕለተ እሑድ መስከረም ፲፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም
በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ
ከቀኑ ፯ ጀምሮ