መዋቅራዊ አደረጃጀት

አጭር መግለጫ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከጠቅላይ ቤተ ክህነት እስከ አጥቢያ ካሏት ሰፊ መዋቅራት መካከል አንዱ የሰ/ት/ቤቶች አገልግሎትን የሚመራው እና የሚያስተባብረው መዋቅር ነው፡፡ መዋቅሩም በየጊዜው እየተሻሻለ አሁን አገልግሎት ላይ የሚገኘው በ2006 ዓ.ም በቅዱስ ሲኖዶስ ለሦስተኛ ጊዜ የተሻሻለው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ ዓለም አቀፍ፣ ሀገረ ስብከት አቀፍ፣ ወረዳ ቤተ ክህነት አቀፍ እና አጥቢያ አቀፍ) መመሪያ መሠረት አገልግሎቱን በመምራት ላይ ይገኛል፡፡

የዓለም አቀፍ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት የክፍሎች አወቃቀር

  1. ሥራ አመራር ጉባኤ ጽ/ቤት
  2. የግንኙነት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ
  3. የትምህርት እና ሥልጠና ጉዳዮች ቋሚ
  4. የመዝሙርና ተጓዳኝ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ
  5. ዕቅድ ዝግጅትና ትንተና ቋሚ ኮሚቴ
  6. ልማትና ራስን ማስቻል ቋሚ ኮሚቴ
  7. የመረጃና ልዩ ልዩ ወቅታዊ ጉዳዮች ኮሚቴ
  8. አስተዳደርና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ
  9. የበዓል ዝግጅት ቋሚ ኮሚቴ
  10. ጥናትና ምርምር ቋሚ ኮሚቴ

የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ

የሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አደረጃጀት

የወረዳ ቤተ ክህነት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አደረጃጀት

የአጥቢያ ሰ/ት/ቤቶች አደረጃጀት