የ2014 ዓ.ም መስቀል በዓል የሰ/ት/ቤቶች ዝግጅት ላይ መሆናቸው ተገለጸ

በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በደማቁ ከሚከበሩ የአደባባይ በዓላት መካከል አንዱ የሆነው የመስቀል ደመራ በዓል ዝግጅት ትርኢትና ወረብ ለማቅረብ ከአዲስ አበባ ከሁሉም ሰንበት ትምህርት ቤቶች የተወጣጡ ቁጥራቸው ከ5500 ባላይ የሆነ ወጣቶች ለተከታታይ 25 ቀናት ዝግጅት አደረጉ . . .

በሀገረ ስብከት ደረጃ የሰ/ት/ቤት ተማሪዎቸ ተመረቁ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሠረት በሙከራ ትግበራ ላይ የሚገኙ ሰ/ት/ቤቶች አባላት መካከል በከተማ ደረጃ ወጥ ፈተና እንዲወስዱ በማድረግ በሀገረ ስብከት ደረጃ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት ከ1200 በላይ የሚሆኑ ተማሪዎችንበቀን በ09/01/2014 ዓ.ም በጠቅላይ ቤተ ክህነት አዳራሽ አስመረቀ።