በሀገረ ስብከት ደረጃ የሰ/ት/ቤት ተማሪዎቸ ተመረቁ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሠረት በሙከራ ትግበራ ላይ የሚገኙ ሰ/ት/ቤቶች አባላት መካከል በከተማ ደረጃ ወጥ ፈተና እንዲወስዱ በማድረግ በሀገረ ስብከት ደረጃ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት ከ1200 በላይ የሚሆኑ ተማሪዎችንበቀን በ09/01/2014 ዓ.ም በጠቅላይ ቤተ ክህነት አዳራሽ አስመረቀ።