የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት - በኢ/ኦ/ተ/ቤ የመንበረ ፓትርያርክ ሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ አንድነቱ
    • መሠረታዊ መረጃዎች
      • ተቋማዊ ራእይ፣ ተልእኮ
      • መዋቅራዊ አደረጃጀት
      • የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተቋማዊ አደረጃጀት
      • የሰንበት ት/ቤቶች የሥራ አመራር ምርጫ ማስፈጸሚያ
    • ስልታዊ እቅድ 2018 – 2021 ዓ/ም
  • ሥርዓተ ትምህርት
    • መሠረታዊ መረጃዎች
    • የሰንበት ት/ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት አደረጃጀት መመሪያ
    • የሥርዓተ ትምህርቱ መመማሪያ መጻሕፍት ይዘት
      • የአንደኛ ክፍል መማሪያ መጻሕፍት ይዘት
      • የኹለተኛ ክፍል መማሪያ መጻሕፍት ይዘት
      • የሦስተኛ ክፍል መማሪያ መጻሕፍት ይዘት
    • የሥርዓተ ትምህርቱ ዓመታዊ የጊዜ ሰሌዳ /ካሌንደር
    • የመምህራን ሥልጠና እና መልእክቶች
    • መጻሕፍቱን ለማግኘት እና ተጨማሪ መረጃ
    • ልዩ ልዩ ጥያቄዎችና አስተያየቶች
  • ፕሮጀክቶች
  • መዝሙረ ማኅሌት
    • የመስከረም ወር መዝሙሮች
      • የዮሐንስ መዝሙር
      • የመስቀል መዝሙሮች
      • የብዙኃን ማርያም መዝሙር (መስከረም ፳፩ )
      • የዘመነ ጽጌ መዝሙር
    • የጥቅምት ወር መዝሙሮች
      • የአብርሃ ወአጽብሐ መዝሙር (ጥቅምት 4 ቀን)
    • የኅዳር ወር መዝሙሮች
      • የቅዱስ ሚካኤል መዝሙር (ኅዳር 12 ቀን)
    • የጥር ወር መዝሙሮች
      • የዘመነ ጥምቀት መዝሙር
      • የቃና ዘገሊላ መዝሙር (ጥር 12 ቀን)
    • የመጋቢት ወር መዝሙሮች
      • የወርኃ ጾም መዝሙሮች
      • የሆሣዕና መዝሙራት
      • የሰሙነ ሕማማት መዝሙሮች
  • ዜና
    • አጫጭር ዜናዎች
    • ዝርዝር ዜናዎች
    • ወቅታዊ መረጃዎች
    • ማስታወቂያ
      • የሰንበት ትምህርት ቤቶች መጻሕፍት እንግሊዝኛ ትርጉም ሥራ ተሳትፎ ጥሪ
  • ያግኙን
  • ቋንቋ
    • ትግርኛ
    • Afaanoromo
  • Menu Menu

50 ሺህ መጻሕፍት ለ50 ሰንበት ት/ቤቶች

የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤት ማደራጃ ክፍል በጦርነት ወቅት ጉዳት ለደረሰባቸው በ10 ወረዳ ውስጥ ለሚገኙ ሰንበት ትምህርት ቤቶች 50 ሺህ መጻሕፍት ለማበርከት ድጋፍ ማሰባሰብ መጀመሩን አስታውቋል።

ድጋፉ የሚደረገው በወቅታዊ ጦርነት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው በ10 ወረዳ ቤተ ክህነቶች ሥር ለሚገኙ ሃምሳ ሰንበት ትምህርት ቤቶች 50 ቤተመጻሕፍት ለመክፈት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ 50 ሺህ መጻሕፍት ድጋፍ ለማድረግ ቅድመ ዝግጅት መደረጉ ተመላክቷል።

ሁሉንም ምዕመናንን ተሳታፊ ያደረገ የልገሳ መርሐ-ግብር ከየካቲት 13 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ለ1 ወር የሚቆይ መጻሕፍት የማሰባሰብ ተግባር መጀመሩን የሀገረ ስብከቱ ሰንበት ትምህርት ቤት ማደራጃ ክፍል ተቀዳሚ ምክትል ሊቀ መንበር ዲያቆን ስንታዬሁ ማሩ አስታውቀዋል።

የመጻሕፍት ልገሳ ማሰባሰብ መርሐ-ግብሩ በተመረጡ አድባራትና የሚካሄድ ሲሆን የመጻሕፍት ልገሳ ተግብሩ ከአንድ ወር በኋላ ሲጠናቀቅ ከየሰንበት ትምህርት ቤቱ በተውጣጡ ተወካዮች አማካኝነት በተመሳሳይ ቀን በ10ሩም ወረዳዎች ርዕሰ ከተሞች ድጋፍ ይደረጋል ብለዋል።

የመጻሕፍት ስጦታው የእርስ በእርስ የመደጋገፍ ግንኙነታችንን ለማጠንከርና በጦርነቱ ውስጥ የነበሩ ሰንበት ትምህርት ቤቶቻችንን በተሻለ መልኩ ለማጠናከር የስርጭት ተግባራት ይከናወናል ሲሉ ዲያቆን ስንታየሁ ተናግረዋል።

Share this entry
  • Share on Facebook
  • Share on X
  • Share on WhatsApp
  • Share on LinkedIn
  • Share on Telegram
  • Share by Mail
https://eotc-gssu.org/a/wp-content/uploads/50K_books.jpg 486 777 gssu https://eotc-gssu.org/a/wp-content/uploads/logo-2-1-300x74-1.png gssu2022-02-23 09:03:182023-05-13 17:31:4250 ሺህ መጻሕፍት ለ50 ሰንበት ት/ቤቶች
Search Search

Recent Posts

  • የሦስተኛ ክፍል መማሪያ መጻሕፍት ይዘት
  • የኹለተኛ ክፍል መማሪያ መጻሕፍት ይዘት
  • የአንደኛ ክፍል መማሪያ መጻሕፍት ይዘት
  • የመስቀል ደመራ በዓል በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ
  • ሦስተኛ ዙር የ፲፪ ክፍል ምርቃት መርሐ ግብር ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ በተገኙበት ተከናወነ።

Archives

  • April 2026
  • September 2025
  • August 2025
  • July 2025
  • June 2025
  • May 2025
  • April 2025
  • October 2024
  • December 2023
  • November 2023
  • October 2023
  • September 2023
  • August 2023
  • July 2023
  • June 2023
  • May 2023
  • February 2023
  • January 2023
  • December 2022
  • November 2022
  • October 2022
  • September 2022
  • July 2022
  • June 2022
  • April 2022
  • February 2022
  • January 2022
  • October 2021
  • September 2021
© Ethiopian Orthodox Church Global Sunday School Union | Website by atbiya.com
  • Link to Facebook
  • Link to Youtube
  • Link to Telegram
  • Link to TikTok
Link to: እንኳን ለጾመ ነነዌ በሰላም አደረሳችሁ! Link to: እንኳን ለጾመ ነነዌ በሰላም አደረሳችሁ! እንኳን ለጾመ ነነዌ በሰላም አደረሳችሁ! Link to: በላዔ ሰብ እና እሥራኤል ዘሥጋ Link to: በላዔ ሰብ እና እሥራኤል ዘሥጋ በላዔ ሰብ እና እሥራኤል ዘሥጋ
Scroll to top Scroll to top Scroll to top