ሦስተኛ ዙር የ፲፪ኛ ክፍል የምርቃት መርሐ ግብር

 

በሙከራ ትግበራ ቀድመው ከጀመሩ እና በልዩ ምዘና ከመካከለኛ ክፍል ከጀመሩ አጥቢያዎች መካከል በ2017 ዓ.ም በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የ፲፪ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የተመዘኑ ተማሪዎች ምረቃ

ዕለተ እሑድ መስከረም ፲፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም

በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ

ከቀኑ ፯ ጀምሮ