ሦስተኛ ዙር የ፲፪ኛ ክፍል የምርቃት መርሐ ግብር በሙከራ ትግበራ ቀድመው ከጀመሩ እና በልዩ ምዘና ከመካከለኛ ክፍል ከጀመሩ አጥቢያዎች መካከል በ2017 ዓ.ም በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የ፲፪ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የተመዘኑ ተማሪዎች ምረቃ ዕለተ እሑድ መስከረም ፲፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ከቀኑ ፯ ጀምሮ https://eotc-gssu.org/a/wp-content/uploads/12ኛ-ምርቃት12.jpg 3508 2480 Abenezer Mamushet https://eotc-gssu.org/a/wp-content/uploads/logo-2-1-300x74-1.png Abenezer Mamushet2025-09-18 15:15:072025-09-18 15:17:31ሦስተኛ ዙር የ፲፪ኛ ክፍል የምርቃት መርሐ ግብር